Archive: Amharic Subscribe to Amharic
ከጦማርያኑና ከጋዜጠኞቹ ጠበቃ አቶ አምሐ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ
ባለፈው ቅዳሜ ሃምሌ 5 ቀን የተከናወነውን ኣስገራሚውን የዞን ዘጠኝ ጦማሪያንና ጋዜጠኞች የፍርድ ቤት ውሎ ጋዜጠኛ ዳዊት ሰለሞን ዘግቦት ነበር። ከጠበቃቸው...
የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች ነገ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ!
በነገው ዕለት የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች ማኅሌት ፋንታሁን፣ አቤል ዋበላ እና በፍቃዱ ኃይሉ በአራዳ የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ።በነገው ዕለት ከሚቀርቡት...
የአዲስ አበባ የመሬት ቅርጫ [ፕሮፈሰር መስፍን ወልደ-ማርያም]
ሚያዝያ 2006
ዮሐንስ ታደሰ አካ የሚባል ወጣት ስደተኛ የተስፋው ነጸብራቅ የሚል መጽሐፍ እአአ በ2013 በጀርመን አገር አሳትሞአል፤ ሳይፈራ ሀሳቡን የሚገልጽ...
በተቃዋሚ ድርጅቶች ላይ የሚደረገው ማዋከብ ይቁም፣ የፖለቲካ እስረኞች በሙሉ አሁኑኑ ይፈቱ! ሸንጎ
ኅምሌ 2፣ 20006
ማክሰኞ ኅምሌ 1፣ 2006 ( July 8፣ 2014) የህወሓት/ኢህአዴግ መንግስት በሀገሪቱ ውስጥ በህጋዊነትና በሰላማዊ መንገድ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ድርጅቶች...
ዞን 9 ነገ በኣራዳ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ። በቦታው በመገኘት ኣጋርነትዎን ያሳዩ!
ክ78 ቀን በላይ ያለወንጀላቸው በወያኔ ኢህ ኣዲግ እስር ቤት የሚሰቃዩት የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች ዘላለም ክብረት፣ናትናኤል ፈለቀና ኣጥናፍ ብርሃነ እንዲሁም ሶስቱ...
በአንድ ነገር ትልቅ አክብሮቴን ለትሁቱ አብርሃ ደስታ ሰጠሁት [ጋዜጠኛ ኤሊያስ ገብሩ]
አብርሃ ደስታን በአካል ለመጀመሪያ ጊዜ የተዋወኩት ባለፈው ዓመት ፒያሳ አከባቢ ነበር፡፡ አብርሃ እና የቅርብ ጓደኛ የሆነው ፖለቲከኛ እና ደራሲ አስራት...
