>

Archive: Amharic Subscribe to Amharic

አቶ አባዲ ዘሞ በካርቱም ምን ይሰራሉ? (ኣቶ ኣስራት ኣብርሃ)

ባለፈው ሳምንት ከካርቱም ሱዳን በዚያ የሚኖሩ ስደተኛ ኢትዮጵያውያን ያሉበት እጅግ አሳዛኝ ሁኔታ የሚገልፅ መረጃ ደርሶኝ ነበር፤ ባጋጣሚ በመንግስት...

የእንቁ መፅሔት ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ ታሰረ፡: የኢቦኒ መፅሔት መስራችና ዳይሬክተር የነበረው ጋዜጠኛ ተሰማ ደሳለኝ ሀገር ጥሎ ተሰደደ

የኢትዮጵያ መንግስት በቅርቡ በጋዜጠኞች እና ብሎገሮች ላይ የፈፀመውን እስር ተከትሎ የኢቦኒ መፅሔት መስራች እና ማኔጂንግ ዳይሬክተር የነበረው ጋዜጠኛ...

''ባልጠበቁት ቦታና ሁኔታ ካጋጠመኝ እገታ ወጥቻለሁ።ግንቦት ሃያ የሚባል በዓል የማናከብርብት ጊዜ ያምጣልን!'' (ኣቶ ኣስራት ኣብርሃ )

የሆነውን ሁሉ ለመናገር አሁን ጊዜው አይደለም። ትንሽ ዕረፍት ማድረግና ተረጋግቶ ማስታወስ የሚያስፈልገኝ ነገር ነው። ባልጠበቁት ቦታና ሁኔታ ካጋጠመኝ...

የሕሊና ደም (የቀድሞው የኢትኦጵ ጋዜጠኛ ኢየሩሳሌም ኣርኣያ)

ልኡል ኤርትራ ተወልዶ ያደገ፣ የሻዕቢያ አባልና በኋላም የሕወሐት ታጋይ የነበረ ነው። ሕወሐት/ኢህአዴግ ወደ ስልጣን ከመጣ በኋላ በቤተ-መንግስት የአቶ...

የተስፋይቱ ምድር የኢትዮጵያ ልጆች ሆይ! ለቀደሙት የተባለውን ሰምታችዃል…?ይህም ተፅፏልና! (መስፍን ማሞ ተሰማ- ሲድኒ አውስትራሊያ)

የዞን ዘጠኙ በፍቃዱ፣ እንደ ሀገር ወዳድ ዜጋ…(ከኤሊያስ ገብሩ - የዕንቁ መጽሔት ዋና ኣዘጋጅ)

በመጋቢት ወር 2005 ዓ.ም ከጋዜጠኛ እና ጦማሪ በፍቃዱ ኃይሉ ጋር በአካል ለመጀመሪያ ጊዜ የተገናኘነውዕንቁ መጽሔት ላይ ነበር – እሱ ማኔጂንግ ኤዲተር...

በቅርቡ ኣንድነት ፖርቲን የተቀላቀሉት ኣስራት ኣብርሃ ታሰሩ

ዛሬ መድረክ የተቃውሞ ሰልፍ ያድርግ አንጂ ኣባላቶቹና ኣመራሮቹ ሲታሰሩና ሲዋከቡ መዋላቸው ይታወቃል። በትላንትናው ዕለት በቡራዮ 12 የመድረክ ኣመራሮች...

መድረክ የተሳካ የተቃውሞ ሰልፍ በኣዲስ ኣበባ ኣካሄደ። የሰማያዊ ፖርቲ ኣመራሮች ተካፍለውበታል

‘‘ሁሉም የፖለቲካ አና የህሊና እስረኞች ይፈቱ!” ”በፈጠራ ዶክሜንት ህዝብን ማጭበርበር ይቁም!” ”በየክልሉ ብሔረሰብን ከብሔረሰብ...