Archive: Amharic Subscribe to Amharic
ዝክረ-ግንቦት 20 ሰለባዎች - ሐኪም አጥቶ የሞተው ሐኪም! (ታምራት ታረቀኝ)
«ጦርነት ግድ ሲሆን የሚገባበት ሁኔታ እንጂ እንደ ትልቅ ጀብዱ የሚወደስ ባህል መሆኑ መቆም አለበት፡፡ በተለይም ጦርነቱ የውስጥ ሲሆን ሰላማዊ አማራጮች...
ህወሓት ካሣ ይክፈል!... የገንዘብ ወይ ንብረት ካሳ በህዝቦች ላይ ለደረሰው በደል አይመጥንም (ኣብርሃ ደስታ- ከመቀሌ)
“ለውጥ አመጣን” ይሉናል ራሳቸው ከደርጉ የጦርነት ዘመን እያወዳደሩ። ኢህአዴጎች ለውጥን የሚለኩት አሁን ማከናወን ከሚገባቸው ተግባር አንፃር...
አቶ አባዲ ዘሞ በካርቱም ምን ይሰራሉ? (ኣቶ ኣስራት ኣብርሃ)
ባለፈው ሳምንት ከካርቱም ሱዳን በዚያ የሚኖሩ ስደተኛ ኢትዮጵያውያን ያሉበት እጅግ አሳዛኝ ሁኔታ የሚገልፅ መረጃ ደርሶኝ ነበር፤ ባጋጣሚ በመንግስት...
የእንቁ መፅሔት ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ ታሰረ፡: የኢቦኒ መፅሔት መስራችና ዳይሬክተር የነበረው ጋዜጠኛ ተሰማ ደሳለኝ ሀገር ጥሎ ተሰደደ
የኢትዮጵያ መንግስት በቅርቡ በጋዜጠኞች እና ብሎገሮች ላይ የፈፀመውን እስር ተከትሎ የኢቦኒ መፅሔት መስራች እና ማኔጂንግ ዳይሬክተር የነበረው ጋዜጠኛ...
''ባልጠበቁት ቦታና ሁኔታ ካጋጠመኝ እገታ ወጥቻለሁ።ግንቦት ሃያ የሚባል በዓል የማናከብርብት ጊዜ ያምጣልን!'' (ኣቶ ኣስራት ኣብርሃ )
የሆነውን ሁሉ ለመናገር አሁን ጊዜው አይደለም። ትንሽ ዕረፍት ማድረግና ተረጋግቶ ማስታወስ የሚያስፈልገኝ ነገር ነው። ባልጠበቁት ቦታና ሁኔታ ካጋጠመኝ...
የሕሊና ደም (የቀድሞው የኢትኦጵ ጋዜጠኛ ኢየሩሳሌም ኣርኣያ)
ልኡል ኤርትራ ተወልዶ ያደገ፣ የሻዕቢያ አባልና በኋላም የሕወሐት ታጋይ የነበረ ነው። ሕወሐት/ኢህአዴግ ወደ ስልጣን ከመጣ በኋላ በቤተ-መንግስት የአቶ...
የዞን ዘጠኙ በፍቃዱ፣ እንደ ሀገር ወዳድ ዜጋ…(ከኤሊያስ ገብሩ - የዕንቁ መጽሔት ዋና ኣዘጋጅ)
በመጋቢት ወር 2005 ዓ.ም ከጋዜጠኛ እና ጦማሪ በፍቃዱ ኃይሉ ጋር በአካል ለመጀመሪያ ጊዜ የተገናኘነውዕንቁ መጽሔት ላይ ነበር – እሱ ማኔጂንግ ኤዲተር...
