አቶ ስዩም የህወሓት ወታደራዊ ኃላፊዎችን ጋር በሚስጥር እየመከረ መሆኑ ተስምቷል (ጌታቸው ሽፈራው)

አቶ ስዩም የህወሓት ወታደራዊ ኃላፊዎችን ጋር በሚስጥር እየመከረ መሆኑ ተስምቷል

ጌታቸው ሽፈራው

አቶ ስዩም መስፍን የትህነግ ከፍተኛ ወታደራዊ ኃላፊዎች ጋር መቀሌ ላይ በሚስጥር እየመከረ መሆኑ ተሰምቷል። አቶ ስዩም 102 የሚሆኑ ከፍተኛ መኮንኖችን ሰብስቦ “ህገ መንግስቱን የመጠበቅ ሀላፊነት የእናንተ ነው። አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ህገ መንግስቱን እያስከበረ አይደለም። በመሆኑም ሁኔታዎችን በንቃት መከታተል አለባችሁ” በሚል በሚስጥር እየመከረ መሆኑን ምንጮች ገልፀዋል።

ስብሰባው ለ3ኛ ቀን እየተካሄደ እንደሚገኝ የተገለፀ ሲሆን በጦረታ እና በቦርድ መልክ የተሰናበቱት የህወሓት የሰራዊት አባላትም መጠራታቸው ተመልክቷል።

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.