” የገዳዩ ስም ይቀያየራል፣ ሟቹ ግን ያው አማራ ነው”  ጋዜጠኛ ዓለምነህ ዋሴ 

” የገዳዩ ስም ይቀያየራል፣ ሟቹ ግን ያው አማራ ነው”

ጋዜጠኛ ዓለምነህ ዋሴ 


በአማራ ላይ ከናዚ የከፋ ዘር ፍጅት ደርሶበታል….!!!

የተፈጠረውን ጥቃት ለማቃለል የሚሞክሩ ለጥቃቱ ስልታዊ ድጋፍ ለማድረግ የሚፈልጉ ናቸው። 55 አመቴ ነው። ረጅም አመት በጋዜጠኝነት ሰርቻለሁ። ባለፉት 30 አመታት ከናዚ በተቀዳ አስተምህሮ የሚያልቀው አማራ ብቻ መሆኑን አረጋግጫለሁ። ዝምታው ደግሞ በዝቷል፣ ያለቀው አማራ እኮ ናዚ ከጨፈጨፋቸው ንፁሐን ቢበልጥ እንጂ አያንስም። የሚገርመው የገዳዩ ስም ይቀያየራል፣ ሟቹ ግን ያው አማራ ነው።

https://youtu.be/yAgQoJfoMYI

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.