የሰዎች በሰላም የመኖር ዋስትና ይረጋገጥ!
የኢሰመጉ አስቸኳይ ጋዜጣዊ መግለጫ
መስከረም 13 ቀን 2014 ዓ.ም
መግቢያ
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ- ኢሰመጉ እንደ ሁልጊዜው በትግራይ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች ያለውን የሰብዓዊ
መብቶች ሁኔታ በአንክሮ እየተከታተለ ይገኛል፡፡ በዚህም በሰሜን ወሎ ቆቦ እና አካባቢው በቀን 5/13/2013 ዓ.ም በህወሓት ኃይሎች በተፈፀመ ጥቃት ቁጥራቸው ከ500 በላይ ሰዎች መገደላቸውን፣ የእርሻ ሰብልን ጨምሮ የግለሰብ