>
5:13 pm - Saturday April 19, 0386

ከፍተኛ ዋጋ እየከፈሉ ካሉት ከእነ እስክንድር ነጋ ጎን በመቆም የሞራል ግዴታችንን እንወጣ! (ባልደራስ)

ለሃገርና ሕዝብ ተቆርቋሪ ሰላማዊ  ታጋዮች ከእነ እስክንድር ነጋ ጐን በመቆም የሞራል ግዴታችንን እንወጣ !!ነገ ጥቅምት 23 /2014 ዓ.ም ከጧቱ  3:00 ሰዓት ልደታ ከፍተኛው ፍ/ቤት እንገናኝ። .
የመገናኛ ብዙሃን የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የጸረ ሽብር እና ሕገ መንግሥታዊ ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ላይ በመገኘት ክርክሩን እንድትዘግቡ ጥሪ እናቀርባለን ።
ድል ለዲሞክራሲ !!!
Filed in: Amharic