ከፍተኛ ዋጋ እየከፈሉ ካሉት ከእነ እስክንድር ነጋ ጎን በመቆም የሞራል ግዴታችንን እንወጣ! (ባልደራስ) November 1, 2021 ለሃገርና ሕዝብ ተቆርቋሪ ሰላማዊ ታጋዮች ከእነ እስክንድር ነጋ ጐን በመቆም የሞራል ግዴታችንን እንወጣ !!ነገ ጥቅምት 23 /2014 ዓ.ም ከጧቱ 3:00 ሰዓት ልደታ ከፍተኛው ፍ/ቤት እንገናኝ። . የመገናኛ ብዙሃን የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የጸረ ሽብር እና ሕገ መንግሥታዊ ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ላይ በመገኘት ክርክሩን እንድትዘግቡ ጥሪ እናቀርባለን ። ድል ለዲሞክራሲ !!!