አዲሱ ጌታነህ
የአመቱ አሰቃቂ ቀልድ!
“የሕውሃት አሸባሪ ቡድንን በመደገፍና ተልዕኮ በመቀበል!”  ጋዜጠኛ መአዛ መሀመድ ላይ የቀረበ የፈጠራ ክስ
ፖሊስ ጋዜጠኛ መአዛ መሀመድን ይዞ ለችሎት እንዲቀርብ ቢታዘዝም ባለማቅረቡ  ።
ምክንያቱን እንዲያስረዳ በታዘዘው መሰረት
የፖሊስ ተወካይ የፍርድ ቤቱን ትዕዛዝ  ማክበር ያልቻለው ተጠርጣሪዋን ፍርድ ቤት ግቢ ውስጥ ባመጣትም ( ከኮማንድ ፖስት ተደውሎ እንድንመልሳት በመታዘዜ ነው ብሏል)
ችሎቱም  በድጋሜ ለታህሳስ 18 ቀን 2014  ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰቷል።

