“በፋኖ ዘንድ እጅ መስጠት በባልደራስ ዘንድ መሸሽ ብሎ ነገር አይታሰብም – እናም ወደ ሀገሬ እመለሳለሁ…!!!” (የባልደራስ ፕሬዝዳንት እስክንድር ነጋ) May 28, 2022 “በፋኖ ዘንድ እጅ መስጠት በባልደራስ ዘንድ መሸሽ ብሎ ነገር አይታሰብም – እናም ወደ ሀገሬ እመለሳለሁ…!!!” የባልደራስ ፕሬዝዳንት እስክንድር ነጋ ጥያቄ:- አፈናው ሊቀለበስ ይችላል? አፈናውማ ተቀልብሷል፤ የታሰበው ፋኖን ከጭንቅላቱ መምታት ነበር…. https://youtu.be/Odza_ngwrpY