መስከረም አበራ በ፴ ሺ ብር ዋስ ከእስር ተለቀቀች

መስከረም አበራ በ፴ ሺ ብር ዋስ ከእስር ተለቀቀች

ኢትዮ ኢንሳይደር

“ኢትዮ ንቃት” የተሰኘ የዩቲዩብ መገናኛ ብዙኃን መስራች እና ባለቤት የሆነችው መስከረም አበራ በ30 ሺህ ብር ዋስትና ከእስር ተለቀቀች። መስከረም የተለቀቀችው፤ ዋስትናዋን በመቃወም ፖሊስ ያቀረበው ይግባኝ በፍርድ ቤት ውድቅ ከተደረገ በኋላ ነው።

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.