admin

admin
15166 POSTS 0 COMMENTS

የፕረዝዳንት ለማ መገርሳ ቃለ ምልልስ  (ክፍል አንድ)

አዲሱ አረጋ ቂጤሳ የኦሮሞ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦህዴድ) ማዕከላዊ ኮሚቴ የካቲት 15/2010 ባካሄደዉ ስብሰባ የአመራር ሽግሽግ ማድረጉ ይታወሳል፡፡ በዚህም መሰረት ክቡር ዶ/ር አቢይ አህመድ የድርጅቱ...

ሲራጅ ፈርጌሳ የኢህአዴግ ሊቀመንበር እና ተጠቅላይ ሚኒስትር ለመሆን የተቃረበ ይመስላል (ኤርሚያስ ለገሰ)

  #ምክንያት አንድ: ለትግራይ ነፃ አውጪ ከደመቀ መኮንን ሲራጅ ፈርጌሳ በሁለት እጥፍ አድርባይ ነው። #ምክንያት ሁለት: ሲራጅ ፈርጌሳ ከደመቀ መኮንን በላይ ለትግራይ ነፃ አውጪ ጄኔራሎችና የጦር አዛዦች...

ሰዓት እላፊው – (በዕውቀቱ ሥዩም)

” አንገብጋቢ ችግር -አጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት- አስቸኳይ ጊዜ አዋጂ- ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ደባሪ ነገሮች በሙሉ “ፈጣን”ናቸው፡፡ በፍጥነት መጥተው ደሞ በፍጥነት አይመርሹም ፡፡ ድንኳን ተሸክመው...

“ የህዝቡ የመብት ጥያቄ መብትን የሚጥስ አዋጅ አይመለስም  (ዶ/ር ያዕቆብ ኃ/ማርያም)  

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲሁ በዘፈቀደ የሚደነገግ አይደለም፡፡ ሁለት ቅድመ ሁኔታዎች ሲሟሉ ነው አዋጁ ሊጣል የሚችለው፡፡ አንደኛው ግልፅ ጦርነት ሲኖር ነው፡፡ ያንን ጦርነት ለመወጣትና በሀገር...

ዘመቻ “በጋዜጠኛ” (በዘጋቢ) ሄኖክ ሰማእግዜር ላይ!!! (ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው) 

የዛሬ አራት ዓመት አካባቢ ግ7 እንደዛሬው ሳይበለሻሽና ሳይመረዝ ከአርበኞች ግንባር ጋር አንድ በነበረበት ጊዜ "በአርበኞች ግንቦት 7 ሕዝባዊ ትግል ላይ ከየአቅጣጫው እየተሰነዘሩ ያሉ ፈተናዎችና...

“አንዳርጋቸው ጽጌ መንፈስ ነው።” ከጸጋዬ ገብረመድህን አርአያ (ጋዜጠኛ ሙሉጌታ ሉሌ)

የአንዳርጋቸው “ሌጋሲ”– የትውልድ ቅርስ፣የትግል ቅርስ …የመስዋዕትነት ቅርስ  ነው!!! “አንዳርጋቸው ጽጌ መንፈስ ነው።” ከጸጋዬ ገብረመድህን አረአያ ~ (ጋዜጠኛ ሙሉጌታ ሉሌ) በ1950 ዓ.ም. ደብረብርሀን በሚገኘው የሀይለ ማርያም ማሞ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት...

የት አባቱ ንስና! (በፈቃዱ ሞረዳ)

አንደኛ፡- ልክ ሦስት ወር ሆነዉ መሰለኝ፡፡ በአንዱ የምስራቅ አፍሪካ ሀገር ዉስጥ ከሚገኘዉ የቀድሞዉ ቱጃር የአሁኑ ስደተኛ ዘመዴ ጋር ተደዋዉለን ‹‹ መንግሥት››ን እንቦጭቅ ነበር፡፡ እናም እንዲህ አለኝ፡፡...

ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ የአማካሪነት ቦታ እንዲሰጣቸው ተወሰነ

 “ኦህዴድ ቃል የገባውን ፈፅሞልኛል፤ በተደረገልኝ ሁሉ ደስተኛ ነኝ” አለማየሁ አንበሴ ሰሞኑን 3 ሚሊዮን ብር የሚገመት መኪና ከኦህዴድ የተበረከተላቸው የቀድሞ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፤ ወርሃዊ...

EDITOR PICKS