admin

admin
15150 POSTS 0 COMMENTS

መነበብ ያለበት የመምህር ዘመድኩን በቀለ ርዕሰ አንቀጽ

"ርዕሰ አንቀጽ" "…የበሰበሰ፣ የተነቃነቀ ጥርስ መፍትሄው መንቀል ብቻ ነው። ጋንግሪንን ከመቁረጥ በቀር ሌላ መፍትሄ የለውም። ህወሓት መር ኢህአዴግ የነበረው ጥርስ በስብሶ ከመንቀል ፈንታ በጨውና...

ይድረስ ለፋኖ አመራር ! (ዳግማዊ ጉዱ ካሣ)

ይድረስ ለፋኖ አመራር - አስቸኳይ መልእክት! ዳግማዊ ጉዱ ካሣ የገጠመን ጠላት በዓለም ታሪክ ማንም ሕዝብ ገጥሞት የማያውቅ በጭካኔው ወደር የማይገኝለት ነው፡፡ የኛ ጠላት የጭካኔው መነሻ እየተጋተ...

ባለአደራ ግዚያዊ የአገር ጉባኤ  ይቋቋም! 

ባለአደራ  ግዚያዊ የአገር ጉባኤ  ይቋቋም!  (ይህ መልዕክት ከወራቶች በፊት በተለያዩ ድህረ-ገጾች  ለንባብ ቢበቃም፤ አሁንም  ከምንግዜውም በላይ ወቅታዊ በመሆኑ በድጋሜ   የቀረበ አገራዊ ጥሪ ነው።) እንደ መግቢያ   ከአንጋፋው የታሪክ ሊቅ ከሴኮንቴ-ሮሴኔ ነው፡፡ የተጻፈው በ1952 ዓ፡ም እ፡ኤ፡አ “የኢትዮጵያ ታሪክ” ለተባለው መጽሀፍ እንደ አርዕስት ሆኖ የተቀመጠውም በጥያቄ መልክ ነው፡፡  እንዲህ ይላል፤  ከ 2000 ዓመት በላይ ታሪክ፣ አልበገር ባይነት የተጠበቀ ነጻነት፣ ከማንኛውም ነገር እና ከሁሉም ጋር (አጌንስት ኤቨሪቲንግ ኤንድ ኤቭሪ በዲ) ጦርነት፤ እነዚህ በርግጥም ዛሬ ከሰው ለሆነ ፍጡር ቢሸከማቸው ግዙፉ ኃላፊነት ናቸው፡፡ በጨለማው አህጉር የወደፊት ሂደት፣ በነጻነት መቆየት ለቻለው ብቸኛ ህዝብ የእድል እጣ ምን አልሞለት ይሁን? ----'' '  ዛሬ በሃያ አንደኛው ክፍለ ዘመን የዓለም ጭራ ሆነን፤ ብዕር ሊከትበው፤ እዕምሮ ሊመዝነውና፤ በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ ያልተመዘገበው የጭካኔና የአረመኔነት ተግባር በገንዛ ወገናችን ላይ  እየፈጸምን ያለው፤ ሊቅ ከሴኮንቴ-ሮሴኔ እንዳለው ፤ በርግጥስ ''ምን አልሞልን ይሆን?'--------  ከዚህ በታች  የማሰፈረው ሃሳብ እንደመነሻ ነው። ስለዚህም  በሃስቡ የሚያምን እንዲደግፈው፣ የማያምን  ደግሞ እንዲተችበት ወይም አማራጭ የመፍትሄ ሃሳብ  እንዲሰጥ፤ በአጠቃላይ  ለአገራችን  ኢትዮጵያ በተለይም መፍትሄ  የሚሆንና ገንቢ ሃሳብ ለማሸራሸር  መሆኑ  በቅድሚያ ማስገንዘብ እወዳለሁ። በ’ኔ እምነት አሁን  በኢትዮጵያ ምድር መንግሥት የለም።  የአገሪቱ ተቋማትና  መዋቅር ከፊሎቹ ፈርሰዋል፤ ከፊሎቹ ደግሞ እየፈረሱ ነው። የቀረውም በጎሳና በካድሪ ገዥዎች ሥር ወድቆ ከማአከላዊ  ከአዲስ አበባው አገዛዝ  ጋር ግንኙነት ተቋርጧል። የኢትዮጵያ...

Open letter to all Ethiopians who are not yet supporting the Amhara resistance –...

Open letter to all Ethiopians who are not yet supporting the Amhara resistance By Shimelis Amare  “Injustice anywhere is a threat to justice everywhere. We are...

ኢትዮጵያ ወደ ቀድሞ ክብሯ ልትመለስ ትንሽ ወራቶች ሲቀሯት እነሆ መዳረሻዋን ለማወክ ሁለት ዓይነት ቡድኖች...

ኢትዮጵያ ወደ ቀድሞ ክብሯ ልትመለስ ትንሽ ወራቶች ሲቀሯት እነሆ መዳረሻዋን ለማወክ ሁለት ዓይነት ቡድኖች "እሪ" እያሉ ነው! ብርሃኑ ድንቁ፣ ኦስሎ ኖርዌይ እድሜ ለአምሓራ ህዝብና ለፋኖ ጀግኖች...

Marginalization of the Amharas (Part II) 

Marginalization of the Amharas Part II  The Fano Movement: A Symbol of Courage and Defiance By Worku Aberra    In this instalment, I will use selected healthcare indicators and...

እናንት ‹ጸሐፍት ፈሪሳውያን›* የእሰካሁኑ ነውራችሁ ይበቃል (ከይኄይስ እውነቱ)

እናንት ‹ጸሐፍት ፈሪሳውያን›* የእሰካሁኑ ነውራችሁ ይበቃል ከይኄይስ እውነቱ   ከአይሁድ የእምነትና ፖለቲካ ማኅበራት መካከል ጸሐፍት ፈሪሳውያን ይገኙበታል፡፡ ከእነዚህ ስብስቦች አመዛኙ በግብዝነት የታወቁ፣ ቀሚሳቸውን እያስረዘሙና ካባቸውን እያንዠረገጉ እምነትን...

የመጨረሻው ደወል ሲደወል፤! 

ኳ ! ኳ ! ኳ ! ሲል፤  የመጨረሻው ደወል ሲደወል፤! ያንዱ ፍፃሜ፤ የሌላው ጅማሬ ይሆናል !! አሥራደው ከካናዳ ኳ ! ኳ ! ኳ ! ሲል ሲደወል: የመጨረሻው ደወል፤ ከወዲያ ከሩቅ፤ ከሚካኤል ደጅ፤ ከማርያም...

EDITOR PICKS