admin
መነበብ ያለበት! ”የዐማራ ትግል የወንበዴ መደበቂያ ዋሻ አይደለም!!” (መምህር ዘመድኩን በቀለ)
"ርዕሰ አንቀጽ"
"…ወለበል አልኩህ እኔ ዘመዴ መስማትም፣ ማየትም የምፈልገው ስለ አሮጌ ብአዴኖቹ ስለ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው እና ስለ አቶ ዮሐንስ ቧያለው አይደለም። እኔ መስማት፣ ማየት...
ጭራቅ አሕመድ ሲንድሮም እና የዳንኤል ክብረት እየሱስ (መስፍን አረጋ)
ጭራቅ አሕመድ ሲንድሮም እና የዳንኤል ክብረት እየሱስ
መስፍን አረጋ
ሲንድሮም (syndrome) ማለት በተለያዩ ተዛማጅ ምልክቶች (symptoms) የሚንፀባረቅ፣ የተለያዩ ተዛማጅ በሽታወች (በተለይም ደግሞ ያይምሮ በሽታወች) ጥምር በሽታ...
የፋኖ ተጋድሎ ሁለት ገጽታዎች (ደሳለኝ ቢራራ)
የፋኖ ተጋድሎ ሁለት ገጽታዎች
ደሳለኝ ቢራራ
በፋኖ የተማረኩ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ሲደረግላቸው የነበረውን እንክብካቤ አይቼ ሁለት ጉቢ አተያዮች ፈተኑኝ። የመጀመሪያው አተያይ ፋኖዎች ያሳዩት የላቀ የሰብአዊነት ክብር...
መነበብ ያለበት የመምህር ዘመድኩን በቀለ ርዕስ አንቀጽ
"ርዕሰ አንቀጽ"
"…የሚገርም ተአምር እኮ ነው። ያን ገድለን ቀብረነዋል፣ እንዳይነሣ አድርገን ደምስሰነዋል፣ ደፍቀነዋል፣ በማንነቱ አሸማቀነዋል፣ ከሁሉ ነገር አሳንሰነዋል፣ ስሙን በዓለም አጥፍተናል፣ መድረሻ አሳጥተነዋል፣ በሁሉ ዘንድ...
ፋኖ ሆይ፤ ውሻን በርግጫ መምታት እንካ ሥጋ ማለት ነው
ፋኖ ሆይ፤ ውሻን በርግጫ መምታት እንካ ሥጋ ማለት ነው
“ጠላትህ ትይዝብኛለህ ብሎ የማያስበውን፣ ከያዝክበት ደግሞ ባስቸኳይ ሊያስለቅቅህ የግድ የሚያስፈልገውን ቦታ ሳይስበው በድንገት ያዝበትና ሥራህን ቶሎ...
ስለሚፈራው የእርስ-በርስ ጦርነት (The Imminent Civil War) ደሳለኝ ቢራራ
ስለሚፈራው የእርስ-በርስ ጦርነት (The Imminent Civil War)
በደሳለኝ ቢራራ
መግቢያ
የፋኖ ትግል እየጎመራ መቀጠልን ተከትሎ አንዳንድ ምሁራን በስጋት የሚያነሱት ጉዳይ አለ። እርሱም ፋኖ ወደ አዲስ አበባ ሲጠጋ...
ሰላማዊ ትግል፤ የኤርምያስና የልደቱ የወቅቱ ማጭበርበሪያ (መስፍን አረጋ)
ሰላማዊ ትግል፤
የኤርምያስና የልደቱ የወቅቱ ማጭበርበሪያ
መስፍን አረጋ
በኔ በመስፍን አረጋ ዕይታ በሰላማዊ ትግል አርበኝነቱ ወደር የሌለው አርበኛ እስክንድር ነጋ፣ ያማራን ሕልውና በማዳን ጦቢያን ለማዳን የወሰደው...
የአብይ አህመድ ቅጥፈቶች የሚነግሩን ሃቆች !! (አሥራደው ከካናዳ )
የአብይ አህመድ ቅጥፈቶች የሚነግሩን ሃቆች !!
አሥራደው ከካናዳ
መንደርደሪያ
« እጅግ ቀጣፊ ነሽ - አባይ ነሽ ይሉሻል፤
ማበል እንኳን አንቺን ምድር ያበላሻል » :: አገር በቀል ስንኝ
...





























