>

Archive: Amharic Subscribe to Amharic

አቶ በረከትን ስምኦንን እና አቶ ታደሰ ካሳን የባህር ዳሩ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሁለት ሰባት ሰጣቸው!!!

አቶ በረከትን ስምኦንን እና አቶ ታደሰ ካሳን የባህር ዳሩ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሁለት ሰባት ሰጣቸው!!! ቢኒያም መስፍን አቶ በረከት ስምዖን እና አቶ ታደሰ...

“የከፋ በደል የፈፀሙ ናቸው ብዬ ስለማምን በመታሰራቸው እፎይታ ነው የተሰማኝ!!!”  አና ጎሜዝ

“የከፋ በደል የፈፀሙ ናቸው ብዬ ስለማምን በመታሰራቸው እፎይታ ነው የተሰማኝ!!!”  አና ጎሜዝ ወሰን ሰገድ ገብረኪዳን በትዊትር ገፃቸው “በመጨረሻ...

ሰው በሰውነቱ!!! ( በውቀቱ ስዩም)

ሰው በሰውነቱ!!! በውቀቱ ስዩም  ካቶ ሀዲስ አለማየሁ በቀር ስልጣን በሰፌድ ቀርቦለት “ይለፈኝ” ያለ በታሪክ አላቅም:: ሹመት ባይደርሰን እንኩዋን...

ትኩረት የተነፈገው የንግድና ኢኮኖሚው ዘርፍ (ይነጋል በላቸው)

ትኩረት የተነፈገው የንግድና ኢኮኖሚው ዘርፍ ይነጋል በላቸው ብዙዎቻችን ብዙውን ጊዜ የምንጽፈውም ሆነ የምንናገረው ስለፖለቲካችን ነው፡፡ ስለወያኔ...

ዘጠና ደቂቃዎች ከጓድ ሊቀ መንበሩ ጋር !!! (ውብሸት ታዬ)

ዘጠናደቂቃዎች ከጓድ ሊቀ መንበሩ ጋር !!! ውብሸት ታዬ    ስማቸው ከማንኛውም ማዕረግ በፊት ሲጠራ ‘ብርሃኑ ነጋ ቦንገር’ ይባላል። ከሰውየው ጋር...

«ኮርማ አርደን ሰላምን እናበስራለን! ካሁን በኋላ ጦርነት የለም!!!»  አባገዳዎች

«ኮርማ አርደን ሰላምን እናበስራለን! ካሁን በኋላ ጦርነት የለም!!!»  አባገዳዎች በሳምራዊት ግርማና ጽጌረዳ ጫንያለው አዲስ ዘመን አምቦ፡- ባለፈው ማክሰኞ...

የከባዱ እስረኛ ማስታወሻ (ሳምሶን ጌታቸው)

የከባዱ እስረኛ ማስታወሻ ሳምሶን ጌታቸው * ….ሳላስበው “የኢትዮጵያ አምላክ ይባርካችሁ!” አልኳቸው። በዕድሜዬም እንዲህ ብዬ አላውቅ ነበር…! — ከሌሊቱ...

እኒህን ሀገር ወዳድ፣ ተመራማሪ፣ አሰላሳይ ምሁር በህይወት እያሉ እንጠቀምባቸው!!! (በቀለ ገብረየሱስ)

እኒህን ሀገር ወዳድ፣ ተመራማሪ፣ አሰላሳይ ምሁር በህይወት እያሉ እንጠቀምባቸው!!! በቀለ ገብረየሱስ ፕ/ር መስፍን በባህሪያቸው ሞገደኛ ናቸው። ካልመሰላቸው...