Archive: Amharic Subscribe to Amharic

የኣብርሃ ደስታ መልዕክት ከቂሊንጦ እስር ቤት [በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር]
‹‹እንደ ኢህአዴግ ያለ አሸባሪ የለም›› አብርሃ ደስታ
እዚህ እስር ቤት ውስጥ በሽብር ስም የገባ ሰው በፈጠራ ወንጀል እንደገባ ነው የሚታመነው፡፡...

ክፍል ሁለት - ምክር እስከ መቃብር (ካልፎ ሂያጁ ማስታወሻ የተቀነጨበ[በእውቀቱ ሥዩም]
እንደምነሽ ሸገር
የከሰመው ወንዝሽ
የከሰመው ወዝሽ
የሚታየው ነጥፎ
እንደምነው ጣፎ
እንዴት ነው ቀበና
እስቲ ድንጋይ ላጥምድ መረብ ልጣልና፡፡
በነገራችን...

ህወሃቶች በደደቢት ለአርቲስቶቹ የነገሯቸው እና ያልነገሯቸው.... [ጉዳያችን-]
ህወሃቶች በደደቢት ለአርቲስቶቹ የነገሯቸው እና ያልነገሯቸው ታሪኮች ሁሉ የሚያሳዩት አሁንም ህወሓት ስለመንደሩ እንጂ ለኢትዮጵያ አለመቆሙን ነው።...

ስንቴ፣ በስንቱ እንታለላለን? [ፕ/ር መስፍን ወልደማሪያም]
ከብዙ ዓመታት በፊት ሪፖርተር ጋዜጣ የኢሳይያስ አፈወርቂና የድርጅቱ አቀንቃኝ ነበረ፤ ዛሬ ከሌሎች ብዙዎች ጋር በመቃብር ውስጥ ያለው የመጀመሪያው የሪፖርተር...

ምክር እስከ መቃብር [ በእውቀቱ ሥዩም]
(ከኣልፎ ሂያጁ ማስታወሻ የተቀነጨበ)
እንደምነሽ ሸገር
እንደምነሽ ሸገር
የቤት ኣከራየ የጋሽ ጣሰው ኣገር
እየመጣሁ ነው፡፡ወደ ኣዲስ ኣበባ እየመጣሁ...

አፋጣኝ ፍትህ የማግኘት መብት ከወዴት አለ? [በላይ ማናዬ]
በታላቁ መጽሐፍ የተጠቀሰ አንድ ታሪክ ላይ አንዲት እናት ልጇን በጓደኛዋ ስለመሰረቋ እናነባለን፡፡ ይህቺ እናት ልጄን ተሰረቅኩ ብላ ወደ ጠቢቡ ሰለሞን...