Archive: Amharic Subscribe to Amharic

አቶ ሽመልስ "አንድም ጋዜጠኛ…" የሚሏትን ቃል መቼ ይሆን የሚያቆሟት? [ጋዜጠኛ ኤሊያስ ገብሩ]
(‹‹ፕሬስ ከተጀመረ ጀምሮ የተሰደዱ ጋዜጠኞችን በሙሉ፣
በአንድ ቅርጫት ውስጥ አይክተቱ›› እልዎታለሁ፤ ስህተት ነውና!)
——————————————————–
የመንግሥት...

‹‹የፍርድ ሂደቱ ድራማ ነበር››ወ/ት ወይንሸት ሞላ፣ የሰማያዊ ፓርቲ ብሔራዊ ም/ቤት አባል [በነገረ ኢትዮጵያ]
ወ/ት ወይንሸት ሞላ የሰማያዊ ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት አባል ስትሆን ፓርቲው በሚያደርጋቸው የፖለቲካ እንቅስቃሴዎች ላይ ንቁ ተሳታፊ ከሆኑት መካከል...

‹‹ከታሰርኩ ጀምሮ ከጠበቃዬ ጋር የተገናኘሁት አንድ ቀን ብቻ ነው›› አብርሃ ደስታ
‹‹ሕገ-ወጥ ሕጎች እየበዙ ነው፣ ማብቃት አለባቸው!››
‹‹አንዱ በሀገርህ ላይ የመኖርህ መገለጫ ሳትሰጋህ መኖር ነው፤
ሌላ ሀገር ያለ ይመስል አልሰጋም››
ጠበቃ...

የግንቦት 7 ህዝባዊ ስብሰባና የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት በኖርዌ ኦስሎ በተሳካ ሁኔታ ተደረገ!!
በኣበበ ደመቀ
በግንቦት 7 የፍትህ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ በአለም አቅፍ ደረጃ በ26 ዋና ዋና ሃገሮችና ከተሞች በመካሄድ ላይያሉት ዝግጅቶች አካል...

ከታሳሪ ጋዜጠኞች፣ ጦማሪና አሕመዲን ጀበል ጋር በቂሊንጦ የነበረኝ ቆይታ [ጋዜጠኛ ኤሊያስ ገብሩ]
‹‹እኛ ታስረንም፣ በኢትዮጵያ ጋዜጠኝነት እና ጋዜጠኞች ላይ የሆነው ነገር እጅግ ቅስም ይሰብራል (It’s really heart breaking!)››ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ‹‹እስር...

መልዕክት ከእስክንድር ነጋ ''ጥቁሩን ሳምንት ተቀላቀሉ''
እንደሰማሁት ከሆነ ጥቁር ሳምንት በሚል የተጀመረው ዘመቻ ጥሩ ዘመቻ ነው፡፡ በማህራዊ ሚዲያው ሲንቀሳቀሱ የነበሩትም ሆነ ጋዜጠኞች በመታሰራቸው እንቅስቃሴው...

ወያኔና ይሉኝታ አይተዋወቁም [አንተነህ መርዕድ-ጋዜጠኛ]
ህወሃት በሻዕብያ ታዝሎ* ምኒልክ ቤተመንግስት ከገባና ኦነግንም ሆነ ሌሎቹን ጠፍጥፎ የሰራቸውን መናኛ ድርጅቶች እንኳ ሳያስቀርብ በብቻው የተያያዘው...

የአረብ ሃገሩ ክፉ ስደት! እንደ እቃ እንጣላለን፣ መደጋገፍ ጠፋ! [ነቢዩ ሲራክ]
ገና ረፋዱ ላይ ጸሃዩ ናላን ያዞራል … የቢሮ የቤት ማቀዝቀዣዎች እንኳ ሙቀቱን ተቋቁመው የማብረድ ስራቸውን እንዳይከውኑ የሳውዲ ጅዳ በጋ ሃሩር ጸሃይ...