Archive: Amharic Subscribe to Amharic

ኢትዮጵያዊው-ኖርዌጂያን ኦኬሎ ኦካይ ኦቻላ ''ሞት ሊበየንበት ይችላል'' -በሽብርተኝነት ክስ ሞት ተፈርዶባቸው ሞታቸውን የሚጠባበቁ 127 ሰዎች ኣሉ
EthioReference.com: በኖርዌይ ሃገር ውስጥ በኖርዌጂያንኛ የሚታተመው ዳግብላደት የተባለው ጋዜጣና ድረ-ገጽ ”ኢትዮጵያዊው-ኖርዌጂያን” ኦኬሎ ኦካይ ኦቻላ...

ሁለት ወራት በማዕከላዊ - ዞን ዘጠኝ
Zone 9
በትላንትናው ዕለት የዞን ዘጠኝ አባላት እና ጋዜጠኞች ከታሰሩ 60ኛ ቀናቸውን (ሁለተኛ ወራቸውን) አስቆጥረዋል እስካሁን ማስረጃ ያልቀረበባቸውና በሕገ-መንግስቱ...

በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብትን የደፈጠጡ አገር አልባ ናቸው! [ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም-ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ]
በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ወንጀል ፍፃሜ መሪ ተዋንያን ሆነው ከቆዩ በኋላ በመሰደድ በአሜሪካ እራሳቸውን ደብቀው በተቀመጡ የሰብአዊ መብት ደፍጣጮች ላይ የዩናይትድ...

አምሳሉ ገ/ኪዳን ለዳግመኛ ጊዜ በማዕከላዊ ተጠራ
በዳዊት ሰለሞን የዕንቁ መጽሔት የመጋቢት ወር 2006 ዕትም ላይ ‹‹የተገነቡና እየተገነቡ ያሉ ሐውልቶች ለምንስና ለማን ናቸው ››በሚል ርዕስ የመጽሔቷ...

‹‹ …ያኔ በምወደው የጋዜጠኝነት ሙያ እየሰራሁ እቀጥላለሁ›› ጀግናው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ (ከቃሊቲ እስር ቤት
በጋዜጠኛ ኤሊያስ ገብሩ
‹‹ …ያኔ በምወደው የጋዜጠኝነት ሙያ እየሰራሁ እቀጥላለሁ››
ጀግናው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ (ከቃሊቲ እስር ቤት)
=========
ቅዳሜ...

አርቲስት ዳምጠው አየለ፤ በሰላም ከሚያከብረው ሕዝቡና ከሚያፈቅራቸው ቤተሰቦቹ ጋር ተቀላቅሏል [ጋዜጠኛ ኣበበ ደመቀ-ኖርዌይ]
ምክትል መቶ አለቃ አርቲስት ዳምጠው አየለ ለ8 ዓመታት በስደት ከቆየባት ከኖርዌይ ባለፈው ሰኞ ጁን 16 ወደሚወዳት ሃገሩ በክብር ተሸኝቶ፤ከሚያከብረውሕዝቡና...

ኢትዮጵያውያን በስዑዲ እየተሰቃዩ ነው
በስዑዲ ዓረብያ “ዲዛን” በምትባል የደሴት ከተማ ፈጂም “ናዓም” በሚባል ወህኒቤት ኢትዮጵያውያን ታስረው እየተገረፉ፣ ተገርፈው እየቆሰሉ፣...