ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ታግቶ ስለቆየበት ሁኔታ ይነግረናል…!!!

ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ታግቶ ስለቆየበት ሁኔታ ይነግረናል..!!!
 ከአንድ ሳምንት በላይ ደብዛው ጠፍቶ የነበረው ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ፤ ከመኖሪያ ቤቱ ‘የተደራጀ የሕገ-ወጥ ቡድን’ በሚመስል አካል ከተያዘ በኋላ ጦር ኃይሎች አካባቢ ባለ ‘የድሮ ቤት’ ውስጥ ሳያቆዩኝ አይቀርም አለ። የነበረውን ሁኔታ በዝርዝር አስረድቷል ተመልከቱት

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.