>

Archive: Amharic Subscribe to Amharic

ለመሆኑ ፣ሕዝብ ምንን መቼና እንዴት መስማት አለበት? ብሎ ነፃነትን በራሽን ለማደል ለነዘረዓይ ዉክልና የሰጠዉ ማነዉ? (በፈቃዱ ሞረዳ)

 ‹‹ ‹የኦሮሞ ወጣት ተነስ አራት ኪሎ ግባ› የሚለዉ የአጫሉ ዘፈን እንዴት ላይቭ ለፓብሊኩ ተሰራጨ ?›› አለ ወዲ አስገዶምእን? ኳንም...

ቴዎድሮስ ካሳሁን ከባሕርዳር ትዕይንቱ ምንም የሚማረው ነገር አይኖር ይሆን?

ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው ይሄ ጉዳይ የእግር እሳት ሆኖብኛል ወገኖቸ፡፡ ከትዕይንቱ ማግስት በጻፍኩት ጽሑፍ ላይ የተሰጡ አስተያየቶችና የማይመስሉ...

የኢትዮጵያ ሕዝብ የትግል ዓይነት ምርጫ አለው ወይ? (ከይኄይስ እውነቱ)

  በመሪር አገዛዝ ወይም በባርነት ቀንበር ሥር የሚገኝ ሕዝብ ለነፃነት የሚያደርገው ትግል ተቃውሞ  የሚቀርብበትን የፖለቲካ ሥርዓት ዓይነት፣ የአገዛዝን...

የትግራይ የበላይነት አለ? የለም? የሚለው ቀልድ መቆም አለበት። የትግራይ የዉስጥ ቅኝ አገዛዝ ( አፓርታይድ ) ነዉ ያለዉ!!! (ሃራ አብዲ)

ሶስት ባልንጀራሞች ሲሄዱ ሲሄዱ ውለው ደክሞአቸው ከዛፍ ስር ጋደም እንዳሉ እንቅልፍ ይዋስዳቸዋል።ለሊት ላይ አንደኛዉ «ቆርጠም፣ቆርጠም» የሚል ድምጽ...

"ጃ ያስተሰርያል!" አራት አመታት ተከልክሎ በነበረ መድረክ? (ክንፉ አስፋ)

 ቴዲ ወደ ባህርዳር ሲያቀና “እንዘምራለን”  ማለቱን ያስተውሏል!።  የጉዞውን አላማ እንዲያ ሲል ነበር ረቂቅ በሆነ መንገድ የገልጸው።  በመዘመር እና በመዝፈን መሃልያለውን ጥልቅ ልዩነት የማይረዳ ብቻ ነው ለሰሞኑ “አሲዮ ቤሌማ” እጅ የሚሰጠው።  ከኮንሰርቱ ጀርባ ያለው “የፍቅር ጉዞ” የሚለው መሪ ቃል ውስጥም ከውቅያኖስ የጠለቀመልዕክት አለ። ይህንን ቃል የተረዳ ብቻ ነው የተልእኮውን ስኬት ሊያበስር የሚችለው። ዝግጅቱ ኮንሰርት እንጂ ዳንኪራ አይደለም። ሁለት ወይንም ሶስት ሰዓት ብቻ የፈጀኮንሰርት። ጥላቻ ሳይሆን ፍቅር የነገሰበት ኮንሰርት።  ትንሳዔን አብሳሪ ኮንሰርት።...

መተባበር ወይስ መወዳደር? (ደረጀ ገረፋ ቱሉ)

ማንም መካድ በማይችል መልኩ ሀገሪቷ መስቀለኛ መንገድ ላይ ናት።ወይ ወደ ከፍታው መምዘግዘግ አልያም የቁልቁለት ጉዞውን ተያይዛ መስጠም ተመጣጣኝ እድል...

ለመስማትም ሆነ ለማውራት የሚዘገንነው የትግራይ ወታደሮች በአማራ ላይ የፈጸሙት ግፍ! (አቻምየለህ ታምሩ)

“አንገቱ ላይ፣ ደረቱ ላይ፣ ሆዱ ላይ እና ብልቱ ላይ አምስት ጊዜ በጥይት የተመታ እና በደም የተሸፈነውን የወንድሜን አስከሬን ሆስፒታል ውስጥ አገኘሁ” *** “ማመን...

ስለተበደሉት ሳይሆን ስለ ወደፊቷ ኢትዮጵያ የሚናገሩት ዶ/ር መረራ ጉድና! (ውብሸት ሙላት)

ዶ/ር መረራን “እንኳን ለቤትዎ አበቃዎት” ለማለት ከመኖሪያ ቤታቸው ተገኝተን ነበር፡፡ ዶ/ር መረራ ጋር ትውውቅ የለንም፡፡ በምሁርነታቸውም ያበረከቷቸውን...