Archive: Amharic Subscribe to Amharic

ምንድን ነን ግን? (አቻምየለህ ታምሩ)
ከአራት አመታት በፊት ዶክተር በድሉ ዋቅጅራ ትውልዱን በሚመለከት አንድ ገላጭ ንግግር አድርጎ ነበር። ንግግሩ. . .
«ትውልዱ ለትልልቅ ነገር አይኑ ተጨፍኗል።...

ጎንደር እንዴት ነሽ...? (አፈንዲ ሙተቂ)
በዚሁ የፌስቡክ ሜዳ ላይ ስለ ሀረር ጽፈናል፡፡ ስለገለምሶ በብዛት ጽፈናል፡፡ ስለድሬ ዳዋም ጽፈናል፡፡ ስለ ሸገርም ጽፈናል፡፡ ስለ ሰላሌም ጽፈናል፡፡...

እምዬ ኢትዮጵያንና ገዢዎቿን አናምታታ! (ኤልያስ)
(ኢህአዴግ ደግሞ በተፈጥሮው “ማክረር” ይወዳል!)
– “በኢትዮጵያ ሰማይ ላይ አንዲት ጥይት አትተኮስም” የሚለውን ምኞት ወለድ ዲስኩር-ማክረር!
– ...

ለጎሳ ማድላት ካማረን ጎሳችን ኢትዮጵያ ናት ለኢትዮጵያ እናድላ (ፕ/ር ጌታቸው ኃይሌ)
መግቢያ፤
በአሁኑ ሰዓት የወያኔ አገዛዝ በአንድ በኩል በሕዝባዊ እምቢታ፥ በሌላ በኩል በትጥቅ ትግል ተቃውሞ በሰፊው እንደተነሣበት ይሰማል። ስሜትንና...

“የህወሓት የበላይነት” እንጂ “የሕግ የበላይነት” ብሎ ነገር የለም። (ስዩም ተሾመ)
በአማርኛ “መብት” (right) የሚለውን ቃል አንድ ሰው በአንድ ነገር ወይም ጉዳይ ላይ የሚፈልገውን ለማድረግ ሆነ ላለማድረግ የሚያስችለው ስልጣን ነው። ስለዚህ፣...

አዲስ አበባ ላይ የምናደርገው ፍልሚያ የፍፃሚው ፍልሚያ መሆን አለበት! (ዶ/ር ታደሰ ብሩ)
በአዲስ አበባ ጉዳይ ባዘጋጀሁት ፕሮግራም ላይ አንዳንድ ወገኖቼ ቅር ተሰኝተዋል። በዚህም ምክንያት ይህችን አጭር ማብራሪያ እሰጣለሁ።
ሰለ አዲስ አበባ...

በጎሰኝነት መጋጨት ይብቃን! (መሐመድ ነስሩ)
(ሶፎኒያስ አቢስ)
ባሳለፍነው ሳምንት ውስጥ በባሌ ግጭት ተከስቷል፡፡ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በብሄር እየተቧደኑ፣ እርስበርስ እየተገዳደሉና እየተቧቀሱ...

ይህ የድኩማን ቡድን (ህውሃት) ኢትዮጵያውያንን ከሚገባው በላይ እየተፈታተነ ይገኛል (ሉሉ ከበደ)
እነሱም ፍንክች አይሉም እኛም ፍንክች አንዳንል ያስፈልጋል። ሰሞኑን የኢሀደግ ስራ አስፈጻሚ ተብሎ የህውሃትና የሎሌዎቹ ስብሰብ ከወር በላይ ሲመክር...