>

Archive: Amharic Subscribe to Amharic

ተመስገን ጡሩነህን የማስወገድ ልዩ ዘመቻ አጣዳፊነት!

ተመስገን ጡሩነህን የማስወገድ ልዩ ዘመቻ አጣዳፊነት! መስፍን አረጋ የአዶልፊ ሂትለር ውድቀት በከፍተኛ ደረጃ የተፋጠነው፣ የናዚ የደህንነት መስሪያቤት...

ሊቀ ሣጥናኤል ሳይቀር የሚቀናበት የኦሮሙማ ጥጋብ ይሄን ይመስላል!! (ዳግማዊ ጉዱ ካሣ)

ሊቀ ሣጥናኤል ሳይቀር የሚቀናበት የኦሮሙማ ጥጋብ ይሄን ይመስላል!! ዳግማዊ ጉዱ ካሣ የደብረ ታቦርን ከንቲባ ኦሮሙማዎች ለምን እንዳፈኑት  አሁን ተረዳሁ፡፡...

አማራ ድንበር ባስከበረ፤ አማርኛ ባስተማረ፤ እህል ባሳደገ፤ ደበኛ ነው ??!! ( አሥራደው ከካናዳ )

አማራ ድንበር ባስከበረ፤ አማርኛ ባስተማረ፤ እህል ባሳደገ፤ ደበኛ ነው ??!!  ከካናዳ አሥራደው  የአይሁድ ህዝብ፤ በጀርመን ናዚ ሲጋዝ የአማራ ህዝብ፤...

ፍቃዱ ላይ ወንጀል ከተገኘ "ከምላሴ ፀጉር ይነቀል!" (ወንድሙ ትርፌ)

ፍቃዱ ላይ ወንጀል ከተገኘ “ከምላሴ ፀጉር ይነቀል!” ወንድሙ ትርፌ ፍቃዱ ማ/ወርቅን “የራሴን ያህል አውቀዋለሁ”። ጓደኝነታችንም 35 ዓመታትን...

መነበብ ያለበት የመምህር ዘመድኩን በቀለ ርዕሰ አንቀጽ

“ርዕሰ አንቀጽ” “…የበሰበሰ፣ የተነቃነቀ ጥርስ መፍትሄው መንቀል ብቻ ነው። ጋንግሪንን ከመቁረጥ በቀር ሌላ መፍትሄ የለውም። ህወሓት መር...

ይድረስ ለፋኖ አመራር ! (ዳግማዊ ጉዱ ካሣ)

ይድረስ ለፋኖ አመራር – አስቸኳይ መልእክት! ዳግማዊ ጉዱ ካሣ የገጠመን ጠላት በዓለም ታሪክ ማንም ሕዝብ ገጥሞት የማያውቅ በጭካኔው ወደር የማይገኝለት...

ባለአደራ ግዚያዊ የአገር ጉባኤ  ይቋቋም! 

ባለአደራ  ግዚያዊ የአገር ጉባኤ  ይቋቋም!  (ይህ መልዕክት ከወራቶች በፊት በተለያዩ ድህረ–ገጾች  ለንባብ ቢበቃም፤ አሁንም  ከምንግዜውም በላይ ወቅታዊ በመሆኑ በድጋሜ   የቀረበ አገራዊ ጥሪ ነው።) እንደ መግቢያ   ከአንጋፋው የታሪክ ሊቅ ከሴኮንቴ–ሮሴኔ ነው፡፡ የተጻፈው በ1952 ዓ፡ም እ፡ኤ፡አ “የኢትዮጵያ ታሪክ” ለተባለው መጽሀፍ እንደ አርዕስት ሆኖ የተቀመጠውም በጥያቄ መልክ ነው፡፡  እንዲህ ይላል፤  ከ 2000 ዓመት በላይ ታሪክ፣ አልበገር ባይነት የተጠበቀ ነጻነት፣ ከማንኛውም ነገር እና ከሁሉም ጋር (አጌንስት ኤቨሪቲንግ ኤንድ ኤቭሪ በዲ) ጦርነት፤ እነዚህ በርግጥም ዛሬ ከሰው ለሆነ ፍጡር ቢሸከማቸው ግዙፉ ኃላፊነት ናቸው፡፡ በጨለማው አህጉር የወደፊት ሂደት፣ በነጻነት መቆየት ለቻለው ብቸኛ ህዝብ የእድል እጣ ምን አልሞለት ይሁን?...

ኢትዮጵያ ወደ ቀድሞ ክብሯ ልትመለስ ትንሽ ወራቶች ሲቀሯት እነሆ መዳረሻዋን ለማወክ ሁለት ዓይነት ቡድኖች "እሪ" እያሉ ነው!

ኢትዮጵያ ወደ ቀድሞ ክብሯ ልትመለስ ትንሽ ወራቶች ሲቀሯት እነሆ መዳረሻዋን ለማወክ ሁለት ዓይነት ቡድኖች “እሪ” እያሉ ነው! ብርሃኑ ድንቁ፣ ኦስሎ...