Archive: Amharic Subscribe to Amharic
![](https://ethioreference.com/wp-content/uploads/2022/08/11503-100x100.jpg)
ግራ በገባው ሕገ መንግስት ግራ የምትጋባ ሀገር፤ ክልልም - ሀገርም...!!! ( ያሬድ ሀይለማርያም)
ግራ በገባው ሕገ መንግስት ግራ የምትጋባ ሀገር፤ ክልልም – ሀገርም…!!!
ያሬድ ሀይለማርያም
ክልል ብቻ ሳይሆን አገር የመሆንም መብት የሚፈቅድ ሕገ-መንግስት...
![](https://ethioreference.com/wp-content/uploads/2016/03/image-a-pen-100x100.jpg)
የጉራጌ ክልላዊ መንግሥት (ብርሐኑ ዘርጋው )
የጉራጌ ክልላዊ መንግሥት
ብርሐኑ ዘርጋው
የኢትዮጵያ መንግሥት ፈፅሞ ችላ ሊባሉ የማይገባቸው ህዝባዊ ጥያቄዎች እንደ ማዕበል በራሱ ላይ እያንጃበቡበት ነው:: ለጥያቄዎቹ መልስ ለመስጠት ምናህል ዝግጅትና ፈቃደኝነት እንዳለ ለማወቅ በቅርቡ የጉራጌ ህዝብ ባነሳው የመብት ጥያቄ ዙሪያ የተሰጠው መልስ ምልክት ይሰጠናል:: እምቢተኝነትና ኢህጋዊነት የአብይ መንግስት መለያ ምልክቶች ከሆኑ ቆይቷል:: በተጨማሪም የዶ/ር አብይ አስተዳደር የወደቀና የተሸረሸረ እምነትም የማይጣልበት መንግሥት መሆኑን የምናውቀውየሕዝብን ደህንነትንና ሰላም ማስጠበቅ ባለመቻሉም ነው::
ዶ/ር አብይን እንድንታዘበውና እምነታችንን እንዳንጥልበት ካደረጉን ጉዳዮች አንዱ ምናልባት...
![](https://ethioreference.com/wp-content/uploads/2022/08/63209-100x100.jpg)
እሾህን በእሾህ ነውና የክልልነትን ጥያቄ ያነሡ ወገኖችን እንደግፍ!!! (ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን )
እሾህን በእሾህ ነውና የክልልነትን ጥያቄ ያነሡ ወገኖችን እንደግፍ!!!
ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው
*… አገዛዙ “የክልልነትን መዋቅር ጥያቄ የሀገሪቱ...
![](https://ethioreference.com/wp-content/uploads/2022/08/15181-100x100.jpg)
ወሎ እና የክልልነት ጥያቄ በእነማን ? ለምንስ አላማ...!!! (ምስጋናው ታደሰ)
ወሎ እና የክልልነት ጥያቄ በእነማን ? ለምንስ አላማ…!!!
ምስጋናው ታደሰ
*… በወሎ ሥም የሚቀነቀነው ክልላዊ ጩኸት!!
ሰሞኑን በዚሁ በተለያዩ መገናኛ...
![](https://ethioreference.com/wp-content/uploads/2022/08/45767-100x100.jpg)
40 ቀንና ሊሊት....!!! (ወግደረስ ጤናው )
40 ቀንና ሊሊት….!!!
ወግደረስ ጤናው
በዚህ ሥርዓት ብቻ እስካሁን ድረስ እየታሰርኩ ስፈታ ለ5ኛ ጊዜ ነው።እኔን እና መሰሎቼን በማሰር የሚመጣ ሀገር እና...
![](https://ethioreference.com/wp-content/uploads/2019/02/Exciamation-mark-Wikipedia-2-100x100.png)
የአማራ ሕዝብ ዐብይ ድክመት ! (መስፍን አረጋ)
የአማራ ሕዝብ ዐብይ ድክመት !
መስፍን አረጋ
ጠላቴ ጠፍቶኝ ሳስስ በነፍሴ
ሁኖ አገኘሁት እኔው ራሴ፡፡
የራሴን ጉልበት እንዳልገነባ
ጊዜ ሳጠፋ በረባ አልረባ
በራሴው...
![](https://ethioreference.com/wp-content/uploads/2022/08/1952-100x100.jpg)
ኦህዴድ ብልጽግና ኢሕአዴግ ከተጓዘበት በከፋ መልኩ በአገር አጥፊነት መንገድ እየተጓዘ ነው....!!! ( ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ)
ኦህዴድ ብልጽግና ኢሕአዴግ ከተጓዘበት በከፋ መልኩ በአገር አጥፊነት መንገድ እየተጓዘ ነው….!!!
ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ
*… አገራችን ሀላፊነት በማይሰማው...
![](https://ethioreference.com/wp-content/uploads/2020/09/ESKINDER-NEGA-100x100.jpg)
ባልደራስ ከሁለት ሳምንት በኋላ በሚያካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ እንደሚያካሂድ ገለጸ (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)
ባልደራስ ከሁለት ሳምንት በኋላ በሚያካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ እንደሚያካሂድ ገለጸ
ኢትዮጵያ ኢንሳይደር
*… በእለቱ የእስክንድር ነጋን ተተኪም ይመረጣል
ባልደራስ...