Archive: Amharic Subscribe to Amharic

ደርግ ቢኖር ኖሮ . . . [እሳቱ ሰ]
ደርግ ቢኖር ኖሮ:- ቤት የሌለው ሰው አይኖርም ነበር፡፡ ቤት በአንድ አገር ዜግነት ስር የመኖር መሰረት ነው፡፡ አገሬ ሲባል የሚቆምበት መሬት ያስፈልገናል፡፡...

እውን እነ ሌ/ኮ መንግስቱ ሃ/ማሪያም የዛሬ 25 አመት ከአገር ሲወጡ ፓይለቶቹን አሰገድደው/ ፕ/ቱ ተገደው ነበር? [ታምሩ ገዳ]
“ ሻለቃ ደመቀ ባንጃው አውሮፕላኑ ውስጥ እንደ ዶሮ ጠምዝዘው እንዳይገሉኝ ፈርቼ ነበር” ረዳት አብራሪው ያሬድ ተፈራ
የቀደሞው የኢትዮጵያ ርእሰ ብሄር...

እንደኔ ቆሻሻ ፊት ከማነስ ይሰውራችኹ! [ኣበል ዋበላ]
“እያዩ ፈንገስ” ወይም “ፌስታሌን” የተሰኘውን ትያትር ብዙዎቻችኹ አይታችኹታል ብዬ ገምታለው አልያም ስለ ማኀበራዊ እና ፖለቲካ ቀመስ ትችቶቹ በወሬ...

ትዝታ ዘጎጃም፤ የዱር ላሞችን፣ የጠፋ ሕዝብና ቀዬን ፍለጋ [ሙሉቀን ተስፋው]
(ይህን ማስታዎሻ የጻፍኩትና ወደ ቦታው የተጓዝኩት በነሐሴ 2007 ዓ.ም. ነበር፤ ጉዞዬ ከሞጣና ከጉንደ ወይን በኩል እንደ ሆነ አንባቢ አስቀድሞ ይረዳ)
የጫካ...

መንገዱን ጨርቅ ያድርግላችሁ ብሎ ሞተ [ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማሪያም]
መንገዱን ጨርቅ ያድርግላችሁ፣ ይቅናችሁ ማለት ነው፤ ለልማት ለሚሰማሩ ሰዎች ምርቃት ይሆናል፤ ለጥፋት ለሚሰማሩ ሰዎች እርግማን ነው፤ እርግማን ብቻም...

ሃበሻ በምድር ወገብ የስደት ህይወቱ፣ ያሳዝናል አስተዋሽና መፍትሄ ሰጪ ማጣቱ [ፔን ዘ ኢትዮጵያ ከምድር ወገብ ኡጋንዳ]
በኡጋንዳ ዕድሜያችን እየተበላ ላለን ትክክለኛ ሃገር አልባ ስደተኞች የተሰማኝን ጽፌያለሁ።
ስደት ፋሽን ነው ሊባል ምንም ባልቀረበት በዚህ ዘመን ...

በውቀቱ ስዩም
—በክራር ባታሞ ዜማ ተከበሻል
የልቤ ትርታ እንዴት ይሰማሻል
ከጥቂት ዓመታት በፊት ከዜማ ደራሲው ካቤ ጋር እየተቀጣጠርኩ የከሸፈ የዘፈን ግጥም ሳበረክት...

”የግንቦት 20 ፍሬዎች” (አጎቴ እንደነገረኝ) [አንዱዓለም ቡከቶ ገዳ]
አጎቴ በእድሜው ገፋ ያለ ነው፡፡ በደርግ ሰአት ብዙ መከራ አይቻለው ባይ ስለሆነ ስለ”ግንቦት ሃያ ፍሬዎች ” አውርቶ አይጠግብም፡፡ እቤቱ ስገባ በቴሌቪቭን...