admin

admin
15172 POSTS 0 COMMENTS

“አቢቹ ከብዙ ችግሩ ጋር ግንባር ሄዶ ግንባሩን ሰጥቶ ኢትዮጵያን ከመበታተን የታደገ መሪ ነዉ…!!!” መኮንን ብሩ...

"አቢቹ ከብዙ ችግሩ ጋር ግንባር ሄዶ ግንባሩን ሰጥቶ ኢትዮጵያን ከመበታተን የታደገ መሪ ነዉ...!!!" መኮንን ብሩ (ዶ/ር) መይሳዉ ካሳ ለኢትዮጵያ ሲል በመቅደላ ተራራ አፋፉ ላይ ጥይቱን ጠጥቶ ተሰዋ።...

የህሊና እስረኞችን ፍቱልን!!! (ፊልጶስ)

የህሊና እስረኞችን ፍቱልን!!!   ፊልጶስ   አምባገነኖች ከትላንቱ  ያለመማር  አባዚያቸው የሚገርም ነው፤ያውም እኮ የሚጠቅማቸው ለራሳቸው  ነበር። በተለይም የአፍሪካ አምባገነን ገዥዎች እትብታቸው በአንድ ምላጭ የተቆረጠ ይምስላል። አንድነታችን ኣየፈረሰ፤ በጦርነት እየተለበለብንና  ...

“ትዕዛዝ አልደረሰንም” – አማራን ማስጨፍጨፊያ ኦነግ/ኦህዲዳዊ ሥልት! (ዳግማዊ ጉዱ ካሣ)

“ትዕዛዝ አልደረሰንም” - አማራን ማስጨፍጨፊያ ኦነግ/ኦህዲዳዊ ሥልት!   ዳግማዊ ጉዱ ካሣ ma74085@gmail.com አማራን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት አማራን ራሱን ሳይቀር ከሥሩ አሰልፎ የመጨረሻውን ዘመቻ ለመጀመር ፊሽካውን በመጠባበቅ ላይ...

ውድ የኢትዮ-ሪፈረንስ አንባቢዎች!

ውድ የኢትዮ ሪፈረንስ አንባቢዎች:-    ካለፉት 14 ቀናት ጀምሮ የድረገጻችን ኢሜል  ethreference@gmail.com   ተዘግቶብናል። ስለዚህም  የቀድሞው የኢሜል አድራሻችን  ተመልሶ እስኪመጣ ድረስ በተከታዩ ethioreference2016@gmail.com  አድራሻ  መጣጥፎቻችሁን ትልኩልን...

ከ1928 እስከ 1935፣ ከሃይለስላሴ ጉግሳ እስከ ወያኔ (ደረጀ መላኩ – የሰብዓዊ መብት ተሟጋች)

ከ1928 እስከ 1935፣ ከሃይለስላሴ ጉግሳ እስከ ወያኔ ደረጀ መላኩ (የሰብዓዊ መብት ተሟጋች) Tilahunegesses@gmail.com         ⇑ Haile Selassie Gugsa (left) with Italian General Emilio de Bono ( Photo Credit : Wikipedia) ታሪክ...

የስብእና ልእልና፤ የሞራል ከፍታ !!! (አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ)

የስብእና ልእልና፤ የሞራል ከፍታ !!! አዲስአበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ ከ100 አመት በፊት እንደ ዘመኑ አይን አውጣ ሌቦች አምጣ ብለው ሳይሆን ውሰድ የተባሉትን የ50ሺ ብር ጉቦ የተጠየፉት...

“የአማራ ኢሊቶች..”? (ጌታችው አበራ)

“የአማራ ኢሊቶች..”?       ጌታችው አበራ የወያኔ ሮሮ፣ የጅል እንጉርጉሮ፣ ሲዘመር ሰምቼ፣ ጆሮዬን አቅንቼ፣ ሳዳምጥ በብርቱ፣ ነበር ለካስ ከንቱ!   “ሂሳብ ማወራረድ.. ከአማራ ኢሊቶች”፣ ይል ነበረ ግጥሙ.. የጭካኔው አዝማች፤ ያረመኔ ተግባር .. ቢሆንም ድርጊቱ፣ መስሎኝ የነበረው.. ሰው ነበር “ኢሊቱ”፤   ለካስ በወያኔ፣ በደደቢት...

ፋሺዝምን ያስናቀ ከናዚም የከፋ ፍጅት ግፍና ውድመት ያስከተለ ወረራ…..!!! (ኤርሚያስ ተስፋለም)

ፋሺዝምን ያስናቀ ከናዚም የከፋ ፍጅት ግፍና ውድመት ያስከተለ ወረራ.....!!! ኤርሚያስ ተስፋለም *.... የጀርመኑ አዶልፍ ሂትለር የተጠቀመው ለጠላት ያገለግላሉ ያላቸውን ንብረቶች የማውደም ተግባር በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ከፍተኛ...

EDITOR PICKS