admin
እንኳን ለከተራና ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ብርሃነ ጥምቀት በዓል አደረሳችሁ
ውድ የኢትዮ ሪፈረንስ አንባቢዎችና ቤተሰቦች እንኳን ለከተራና ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ብርሃነ ጥምቀት በዓል በጤናና በሰላም አደረሳችሁ።
« አንቺ ጎንደሬ፤ እንዳገርሽ እንዳገሬ »
ሰላም ጤና ከጎንደር!
ጦቢያን በታሪክ ቴሌግራም
24 በረራ ነው ወደ ጎንደር ያለው ሲሉ ነበር። የዛሬ እና ትናንት ጭምር ይሁን የዛሬ ብቻ እንጃ ግን ቆሜ ሦስት አውሮፕላኖች...
መርገመ ቴድሮስ (መስፍን አረጋ)
መርገመ ቴድሮስመስፍን አረጋ
እንደ ፋሲካ በግ፣ ሙክትና ሰንጋ
ቅርጫ ተቃርጠውሽ፣ የመሳፍንት መንጋ
መኳንንት ባላባት ሴታውል አንበልጋ(1) ፣
እየቦጠቦጡ በቆላ በደጋ
ሲግጡሽ አይቸ በጠባ በነጋ፣
እንዳተሞችብኝ፣ እንዳትሄጅ ባልጋ
ስለባባሁልሽ፣ ሆዴ ስለሰጋ፣
ፈልቅቄ በማውጣት...
የታላቁ ንጉሥ መይሳው ካሳ ልደት ጥር 6 እንደሆነ ታሪክ ይነግረናል፤ ንጉስ ሆይ በመወለድዎ አገሬ...
ሔቨን ዮሐንስ
የታላቁ ንጉሥ መይሳው ካሳ ልደት ጥር 6 እንደሆነ ታሪክ ይነግረናል፤ ንጉስ ሆይ በመወለድዎ አገሬ አትርፋለች...!
ሔቨን ዮሐንስ
መይሳው ካሳ ዘመነ መሳፍንት እንዲያከትም እንዲሁም ታላቅና ገናና...
“…የራያ አሁናዊ መረጃ…! (መምህር ዘመድኩን በቀለ)
"…የራያ አሁናዊ መረጃ…!
መምህር ዘመድኩን በቀለ
"…ትናንትና ማታ ወደ አላማጣ መስመር ከነተጎታቹ የሄደው የከባድ መኪና ብዛት ከ150 ተሽከርካሪ በላይ ይሆናል። ዛሬም እንደጉድ እየጎረፈ ነው። ሰሞኑን ኦሮሚኛ ተናጋሪ...
ሞገስ አስገዶምና አብርሃ ደቦጭ (ጦቢያን በታሪክ)
ሞገስ አስገዶምና አብርሃ ደቦጭ
ጦቢያን በታሪክ - ቴሌግራም
.....ሌሎቹ ተጠቃሾች ደግሞ በአዲስ አበባ ያደጉት ኤርትራውያን ሞገስ አስግዶም እና አብርኃ ደቦጭ ናቸው። ሞገስ እና አብርኃ የተፈሪ...
ይጠየቅ ጠቅላዩ!
ይጠየቅ ጠቅላዩ!
ግዜ የሰጠውን
ስልጣን ተረክቦ
ሀገርን እየመራ
በቋንቋ ገድቦ
በመደመር ክልል
ከንቱ ብልፅግና
እርሱ እየጋለበ
ህዝቡ ቀርቶ መና
ስርአት አልበኛ
ታጣቂ በርክቶ
ሰላማዊውም ህዝብ
እቤቱ ለቆ ውጥቶ
ፈርዶ እንደጲላጦስ
እጅ እየታጠበ
ሰውን በዘር መድሎ
መንገድ ካስገደበ
ሁሉ የኛ እያሉ
ሀገር አስፈራርሰው
በመደመር...
ያርበኝነት ዘመን ትምህርት ለፋኖ ዘመን! ውሻን በርግጫ መምታት እንካ ሥጋ ማለት ነው (መስፍን አረጋ)
ያርበኝነት ዘመን ትምህርት ለፋኖ ዘመን
ውሻን በርግጫ መምታት እንካ ሥጋ ማለት ነው
መስፍን አረጋ
ጭራቅ አሕመድ ባራት ዓመት የስልጣን ዘመኑ በቀጥታና በተዛዋሪ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ አማሮችን ጨፍጭፏል፣ አስጨፍጭፏል፡፡ ...





























