>

Archive: Amharic Subscribe to Amharic

የማለዳ ወግ ...ወንድሜ ጋዜጠኛና ደራሲ መጽሐፈ ሲራክ ሲታወስ! [ነቢዩ ሲራክ]

* ላበረከተውን አስተዋጽኦ ወንድሜን በክብር አስበዋለሁ በልጅ የጎልማሳነት እድሜ እንደ አባት እያስተማረ የሀገር ፍቅር ስሜትና ወኔን በነፍሴ የዘራልኝ...

እፎይታን ያየህ ና ወዲህ በለኝ! [አስፋ ጫቦ Dallas Texas USA]

እንደ መግቢያ ዛሬ በቅርቡ በኢትዮጵያ መንግስት ከተሾሙት 21 ሚኒስቴሮች ውስጥ ስለሶስቱ (3)ለመጻፍ ፍልጌ ነበር። ትዝ ሲለኝ የኢትዮጵያ ሕዝብ ለካ መንግስታችን...

ለግዛው ለገሰ፤ እንደመልስ [ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማሪያም]

ግዛው ለገሰ በጣም መሠረታዊና አንገብጋቢ፣ ጊዜያዊም ጉዳዮችን አንሥቷል፤ በበኩሌ ጉዳዮቹን በማንሣቱ በጣም እያመሰገንሁት አስተያየቴን በአጭሩ እንደሚከተለው...

አንዴት ፓርላማው ይበተን? ክፍል ፪ [አበጋዝ ወንድሙ]

“ጃዋር፦ ያልተናገረውን በተናገረው ውስጥ መስማት” (ከታፈሰ ወርቁ)

ማፈሪያዎች ሆይ! ‹‹በግድግዳው ላይ የተጻፈውን አታነቡም›› ወይ››? [ከይኄይስ እውነቱ]

ፓርላማው ይበተን! ሃገራዊ ምርጫ አሁኑኑ ይካሄድ! [አበጋዝ ወንድሙ]

የ”ጥልቅ ተሃድሶ” ድራማ ተጀምሯል! [ክንፉ አሰፋ]

በቤተ ሙስና፣ የ”ጥልቅ ተሃድሶ”ው ድራማ ተጀምሯል!  የእርስ በርስ እና ራስን በራስ መተካካት ቧልት እና ፌዝ። ከመጋረጃው ጀርባ ስብሃት ነጋ፣ አቦይ...