>

Archive: Amharic Subscribe to Amharic

ሰሞነ ህማማት፤ እንኳን አደረሳችሁ!

ሰሞነ ህማማት፤ እንኳን አደረሳችሁ! ዕሁድ፤ ጌታ በአህያ ተቀምጦ እየሩሳሌም ገባ። ሰኞ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ ቤቱ የእግዘኢብሔር ቤት ተብላ ትጠራለች።...

የዐምሐራው ትግል የሚከሽፈው ጭራቁን ዐቢይ እና አገዛዙን ያዳመጠ ዕለት ነው (ከይኄይስ እውነቱ)

‹‹ልዩ ኃይል›› ማፍረስ የሚለውን የቅጥፈት ማደናገሪያ ትተን ጭራቁንና አገዛዙን ደምስሶ የዐምሐራውን ሕዝብ ህልውና እና ኢትዮጵያን መታደግ ቀዳሚ...

የዐብይ አህመድ ሰልስቱ ማንነቶች (ጽሁፍ ፕ/ር ግርማ ብርሐኑ - ትርጉም ቴዎድሮስ አረጋ)

አንድም ሶስትም ፡ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የ 2012 ዓ.ም የኖቤል የሰላም ሽልማት ተሸላሚው የዐብይ አህመድ ሰልስቱ ማንነቶች (ዐብይ ሰባኪው...

እንኳን ለኢትዮጵያ ትንሣኤ ዋዜማ አደረሰን!! (ዳግማዊ ጉዱ ካሣ)

እንኳን ለኢትዮጵያ ትንሣኤ ዋዜማ አደረሰን!! ዳግማዊ ጉዱ ካሣ የመጨረሻ ተጋጣሚዎቹ ሁለት ኮርማዎች በግልጽ ሜዳ ተጋጥመዋል፡፡ ፉርሽካውና የተመጣጠነው...

እንዴት ለዚህ በቃን?---ገዥዎቻችንስ እናውቃቸውለን ወይ? (ፊልጶስ)

እንዴት ለዚህ በቃን?—ገዥዎቻችንስ እናውቃቸውለን ወይ? የማንኛውም ትግል መሰረት የገዥዎችን ማንነት፣ መነሻና መድረሻ ብሎም ዓላማ ማወቅና፤ ገዥዎች ሥልጣን ላይ ለመቆየት፤ ለነጻነትና ለአንድነት የሚደደረገውን ትግል  ለመቀልበስ የሚጠቀሙበትን ስልትና  አጀንዳ ማክሸፍ ነው። ገዥዎችን ለመታገልና ለድል ለመብቃት ደግሞ  በትግሉ ዓላማ ማመን፣ በራስ መተማመን፡ መደራጅትና ብቃት ያለው መሪ መፍጠር  ብቻ ሳይሆን ለመሰዋአትነት መዘጋጀት የግድ ይላል። ለምሳሌ የኢትዮጵያ የዘመኑ ገዥዎች   ወያኔዎች ”ትግራይ ሪፕብሊክ”  ኦነጋዊ- ብልጽግና ደግሞ ”ኦሮሚያ” የምትባል አገር ለመመስረት  የሚጠቀሙት፤ ኢትዮያዊነትንና አማራነትን ፤ ሲያስፍልጋቸው ነጥለው፤ ከላያ ደግሞ ጨፍልቀው ያጠቁታል።  ኦሮሞን ከአማራ ፤ አማራን ከትግሬ፤ አማራን ከሊሎቹ ነገዶች ጋር፤  ከፋፍለው  ያለ-ስም ስም እየሰጡ፤  በህዝቡ ዘንድ ባይሳካላቸውም ”ምሁር” ነኝ የሚለውን  ርስ-በርስ ያባሉታ።  አንዳንዴም  ስለ አንድነትና ስለ እኩልነት እየሰብኩ፤ በተግባር ግን በኢትዮጵያና በኢትዮጵያዊነት ላይ ሁለገብ ጥቃት ይፈጽማሉ። ለአገዛዛቸው ኢ-ፍታዊነት ጥያቄ ሲቀርብላቸው  መጣንበት ለሚሉት ጎሳና መንደር ተቆርቋሪ በመምሰል  ”ሊያጠቁህ ነው! አንተን ስለሚጠሉህ ነው!”  በሚል ህዝብን ለማጋጨትና ልዮነት ለመፍጠር በየመድረኩና በብዙሃን  መገናኛዎች ሌት-ተቀን ይለፍፋሉ። ስለዚህ ለኢትዮጵያዊነትና ለኢትዮጵያ፤ ለእኩልነትና ለዜጋዊ ፓለቲካ ቁሚያለሁ ወይም እታገላለሁ የሚለው ፤ የገዥዎቹን ማንነት በቅጡ ስይረዳና በጎሰኞች አጀንደ እየተጠለፈ፤  መርህና ጽናት አልባ በመሆኑ፣ እስከ አሁን ትግሉን አቅጣጫ የሚያሲዝ ድርጅትም ሆነ መሪ ማፍራት ስላልተቻለ፤  የወያኔንና የኦነጋዊ-ብልጽግና  የቤት ሥራ እየተቀበለን፤  በስሜትና በሆሆታ በመንጎድ ፤ እነሱ  በቀደዱልን ቦይ  እየፈሰስን፤ አሁን ካለንበት  አጥፍቶ የመጠፋፋት  ገደል ጫፍ ላይ ደርሰናል። ባለፋት ዓመታት ገዥዎቻችን ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊነትን የማዳከምና ህዝብን የመከፋፈል ሴራ  ከፋሽስት ጣሊያን የአምስቱ ዓመት ወረራ  የቀዱትን እስከ  አሁኗ ሰዓት ድረስ እየተጠቀሙበት ይገኛል።  እንደ ምሳሌ ግራዚያን  ለሙሰለኒ የጻፈው ደብዳቤ፣… ” ለእኛ ለጣሊያኖች  የአቢሲኒያን ምድር ቅኝ እ’ዳንገዛ እንቅፋት የሆኑትና  የሚታገሉን፤ 1/ ምሁራን =>  ልብ ካለን…...

''የበይነ መረብ ልምድ ልውውጥ ከጃፓን ጋር (ጦቢያ|ፍራሽ አዳሽ | ተስፋሁን ከበደ)

ሂስ ዘ መጽሐፍ “ፍኖተ ዐማራ፡ በፕ/ር ግርማ ብርሃኑ 2015 ዓ/ም” (በዳመና ዝናቡ ጎርፉ)

ሂስ ዘ መጽሐፍ “ፍኖተ ዐማራ፡ በፕ/ር ግርማ ብርሃኑ 2015 ዓ/ም” በዳመና ዝናቡ ጎርፉ  ሂስ ስጽፍ አቃቂረኛ፥ አላጋጭ እና አሽሙረኛ ነኝ። እና አንድን...

እንደ ቱትሲ የኾነው የአማራ ሕዝብ ያለው ብቸኛ አማራጭ እንደ ፖል ካጋሜ መሆን ነው! (አቻምየለህ ታምሩ)

እንደ ቱትሲ የኾነው የአማራ ሕዝብ ያለው ብቸኛ አማራጭ እንደ ፖል ካጋሜ መሆን ነው!      አቻምየለህ ታምሩ ከታች በስተ ግራ በኩል የሚታየው...