Archive: Amharic Subscribe to Amharic

"....መለስን ፎቶ ካላነሱ እዚህ ምን ሊሰሩ መጡ!?” (በያሬድ ይልማ)
ይሄን ፎቶ ዛሬ ሳየው በቅርብ ከሶስት እንግሊዛዊያን ቱሪስቶች ጋር ሆኜ ቅድስት ስላሴ ቤተክርስቲያንን ለማስጎብኘት ሄጄ በነበረበት ወቅት የሆነውን...

የኢህአዴግ ጽህፈት ቤት ሐላፊ ሆኖ የተመደበው ማነው???" (ኤርሚያስ ለገሰ ዋቅጅራ)
የካቢኔ እና ሌሎች ወሳኝ ቦታዎች ምደባ የሚያመላክተው ህውሓት የፓርቲ (ፕሮፓጋንዳና ድርጅት) ስራ ቁልፍ ተግባር አድርጐ መውሰዱን ነው። በመንግስት...

ዶ/ር አብይ አህመድ በ‹ፈርዖን› ፊት (እንዳለጌታ ከበደ)
ከአንድ ዓመት በፊት፣ ‹እርካብና መንበር› በሚል ርዕስ፣ ‹ዲራአዝ› በሚል ደራሲ ስም የወጣ መጽሐፍ ላይ እንዳነበብነው፣ መሪነት ድንገት ላያችን...

"ዶክተር አብይ አህመድ የህዝብ ለውጥ መሪ እንጂ የኢሀዴግ መሪ አይደሉም" (ዶ/ር ብራሃነመስቀል ሰኚ)
እንድ እሳቸው አባባል ከሆነ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ከድርጅት መሪነት ወደ ሀገራዊ መሪነት በማምጣት ህዝባዊ ትግሉን የበለጠ አጉልቶታል ባይናቸው
እኚህ...

የወያኔ የንግድ ድርጅቶችና የብዙኃን መገናኛዎች ሕገወጥ ናቸው ሊዘጉ ሊወረሱ ይገባል ሲባል ምን ማለት ነው?(አምሳሉ ገብረኪዳን)
የወያኔ ሕገወጥ የንግድ ድርጅቶችና የብዙኃን መገናኛዎች ጉዳይ ወያኔ በዘመኑ ለአንድ ቀን እንኳ ቢሆን ለሕግ ተገዥ ሆኖ የማያውቅና አንባገነን መሆኑን...

"ዋና ቢሯችሁን አ.አ አድርጉ" ሲባል መሟላት ያለበት ቅድመ ሁኔታ!??! (ኪታባ መገርሳ)
የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትዎርክ የባለአደራ ቦርድ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር በውጭ አገር የሚገኙ የሚድያ ተቁዋማትን አስመልክተው ስለተናገሩት ንግግር...

የፓዊ ልዩ ወረዳ አስተዳደር ፤መንደር 127 እና መተከል (ሚኪ አምሀራ)
ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ተፈናቅለዉ ባህርዳር የመጡ አማሮች አሳዛኝ ነዉ፡፡ ከአባቶቻቸዉ መሬት ላይ መፈናቀላቸዉ ደግሞ ቁስሉን ያብሰዋል፡፡ የተፈናቀሉት...

የወሎ ሙስሊምና ክርስቲያኖች ግንኙነት በዐጼ ዮሐንስ የማክፈር ዘመቻ ጊዜ፤ (ውብሸት ሙላት)
ከሰሞኑ የማኅበራዊ ሚዲያ አጀንዳዎች መካከል በአክሱም የሚኖሩ ሙስሊሞችና በዐጼ ዮሐንስ ዘመን በወሎ ሙስሊም አማሮች ላይ የተፈጸመው ግፍ ይገኙበታል፡፡
መቼም...