>

Archive: Amharic Subscribe to Amharic

ታሪክ ሠሪው ሊንከን፣ ታሪክ ሠሪው ምኒልክ፣  ታሪክ አውሪዎቹ እኛ....! (አሰፋ ሀይሉ)

ታሪክ ሠሪነት፣ እና ታሪክ አውሪነት ! አሰፋ ሀይሉ • ታሪክ ሠሪው ሊንከን፣ ታሪክ ሠሪው ምኒልክ፣  ታሪክ አውሪዎቹ እኛ.. !!! አዎ፡፡ የተከፋፈለ ቤት...

አጀንዳ ሲሰጡህ - ሌላ አጀንዳ አላቸው...!!! (ሀብታሙ አያሌው)

አጀንዳ ሲሰጡህ – ሌላ አጀንዳ አላቸው…!!! ሀብታሙ አያሌው * ሱሌይማን ደደፎ ከኢመሬት ፤ ሀጫሉ ሁንዴሳ ከOMN አቧራ ሲያስነሱ… ተረኞቹ የኦሮሙማ...

በጉንደት፣ በጉራዕና በዶግዓሊ ታሪኩን በደሙ ያጻፈው ንጉሰ ነገስት...!!! (ኢ.ፕ.ድ)

 በጉንደት፣ በጉራዕና በዶግዓሊ ታሪኩን በደሙ ያጻፈው ንጉሰ ነገስት…!!!   ኢ.ፕ.ድ   *   አፄ ዮሐንስ ከደርቡሽ ጋር በተዋጉበት (በኋላ ዮሐንስ ተብሎ...

"መቆሚያ ያጣዉ የኦሮሞ ብሄርተኞች ስርአት አልበኝነት!!!" (አዲስ አበባ ባልደራስ)

“መቆሚያ ያጣዉ የኦሮሞ ብሄርተኞች ስርአት አልበኝነት!!!” አዲስ አበባ ባልደራስ * ህገ-ወጡ ከንቲባ ህግ ጥሶ ወደስልጣን እንደመጣ ሁሉ መመሪያ በመጣስ...

ወሬ ሲነግሩህ ሀሳብ ጨምርበት. . .  (አቻምየለህ ታምሩ)

ወሬ ሲነግሩህ ሀሳብ ጨምርበት. . .  አቻምየለህ ታምሩ * ቂጡን  በቅጡ ያልጠረገ ኩታራ ሁሉ እየተነሳ ተሸክሞ የሚዞረውን የኦነጋውያን የአህይነት ጭነት...

ባልደራስ መንግሥት ለችግረኞች እንዳይሰጥ የከለከለውን እርዳታ በጽ/ቤቱ  አከፋፈለ!

ባልደራስ መንግሥት ለችግረኞች እንዳይሰጥ የከለከለውን እርዳታ በጽ/ቤቱ  አከፋፈለ!!! * ” እርዳታ ከባልደራስ ተቀበላችሁ!?” በሚል መስተዳድሩ...

"ሀጫሉ ታሪክ ነጋሪ" አድርጎ  መናደድን ምን ይሉታል?  (ታዬ ቦጋለ አረጋ)

“ሀጫሉ ታሪክ ነጋሪ” አድርጎ  መናደድን ምን ይሉታል?  -ታዬ ቦጋለ አረጋ ሲጀመር፦ ፈረስ ለመላው ኢትዮጵያዊ ብርቅና እንግዳ ነገር አይደለም።...

እነ አባ አይቼው ...!!!l ( በእውቀቱ ስዩም)

እነ አባ አይቼው …!!!l ( በእውቀቱ ስዩም) እኛ የድርሰት ስራ እምንሞክር ሰዎች ስራችን ቅጥፈት ነው፤ ስንቀጥፍ ደግሞ  ቅጥፈት መሆኑን አንደብቅም፤...